ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍ ከ14 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍ ከ14 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ ከ5.7 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ማድረጓም ተነግሯል ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት መስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ ካስጀመረች ወዲህ፣ ባለፉት ስምንት ወራት ወደ ሰባት የአፍሪካ አገሮች ከላከቻቸው ምርቶች ከ14.4 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሪፖርተር ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ያገኘው የንግድ ልውውጥ አፈጻጸም ሰነድ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያ ከጥ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







